Monday, October 8, 2012

የጉጂ ቦረና ሀረገ ስብከትን ከማህበረ ቅዱሳን ጋር ሆኖ የሚበጠብጡት ሊቀ ስዩማን ልሳነ ወርቅ ሁንዴ ታሰሩ

lesanework
ከማህበረ ቅዱሳን ጋር ሆነው ጉጂ ቦረና ሀገረ ስብከትን በመበጥበጥ የሚታወቁት እና በሁከተኝነታቸው እና በስልጣን ብልግና በህዝቡ ጥያቄ ከስልጣናቸው ቢነሱም በማኅበሩ የልብ ልብ ሰጪነት እንደ እነ ሲያምር ተክለማርያም ማኅተም አላስረክብም ያሉት ሊቀስዩማን ልሳነ ወርቅ ሁንዴ በስም ማጥፋት ወንጀል ተጠርጥረው ታሰሩ፡፡

መመሪያ በመተላለፍ፣ ህገ ወጥ ስብሰባዎችን በመፍቀድ፣ ለበላይ አካል አልታዘዝም በማለት ከስራ ታግደው የነበሩት እኚሁ ግለሰብ በቅርቡም በቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስቴሩ ዕረፍት ምክንያት ሀገሪቱ አውጃው የነበረውን ብሔራዊ ሀዘን በመተላለፍ ባንዲራ ከፍ ብሎ እንዲውለበለብ በማድረጋቸው አቤቱታ ቀርቦባቸው ከመንግስት አካላት ማስጠንቀቂያ ተሰጥቶዋቸው የነበሩ መሆኑ ይታወቃል፡፡ እኚሁ ግለሰብ ከዚህ በፊትም በሰሩት ወንጀል ተከሰው ጥፋተኛ መሆኑ ታምኖበት በሁለት አመት ገደብ ተፈትተው የነበረ ቢሆንም ትዕቢት የተሞላ ልብ የሚያደርገውን አያውቅም እና አሁንም ወንጀል ከመስራት ባለመመለሳቸው በስም ማጥፋት ወንጀል ተከሰው ታስረዋል፡፡

3 comments:

  1. you will see more about this Association and his supporters. may God be on your side my brother and sister in Christ.

    ReplyDelete
  2. Enazi ashabariwache hayemanotachinene laqabe bapolotika parity esekaletaderaju derase enqelefe ayewasedaneme egna ye adola sewach esheka heyewatachine fitamy derase enetalalachualen

    ReplyDelete
  3. Betchelu khulue beslame nurue! Egziabhar lebona yestach mk malet yebatkrstiyan yasflegale! Yemettsefachew tseuhufach asetmary aydlum.

    ReplyDelete