በመምህር መላኩ
አምስተኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ
ብፁዕ ወቅዱስ ዶክተር አቡነ ጳውሎስ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ወዕጨጌ ዘመንበረ ተክለሃይማኖት ፤ ሊቀ ጳጳስ ዘአክሱም
፤ የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ምክር ቤት ፕሬዚደንት ፤ የዓለም ሃይማኖቶች ምክር ቤት ለሰላም የክብር ፕሬዚደንትና የዓለም ለሰላም
አምባሳደር ከዚህ ዓለም በሞተ ሥጋ ተለዩ!
በመላው ዓለም የሚገኙ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን
ካህናትና ምዕመናን የልዩ ልዩ እምነት ተከታይ መሪዎችና እንዲሁም የሮማ ቤተክርስቲያን መሪ የሆኑትን ፖፕ ፔነዲክ 16ኝን ጨምሮ
የዓለም የሃይማኖት መሪዎችና ዓለም አቀፉ ሕብረተ ሰብ የተሰማውን ጥልቅ ኃዘን በአካልና በልዩ ልዩ የዜና ማሰራጫዎች በመግለጥ ላይ
ይገኛል ።